STIFHAB PUBLISHING C

Books in GEEZ Script . አማርኛና ሌሎችም በግዕዝ ፊደላት የተፃፉ መፃፍት አሳታሚ


YA ZEMEN Probably the First Amharic Novel of the Millennium


በቅርብ ለገበያ  ይቀርባል።





(if you can't read the GEEZ letters you may download  GF Zemen)

ያ ዘመን

የማይጋፉት ባላጋራ ሲያጋጥምዎ  ምን  ያደርጋሉ ?
ፍቅረኛህን  ወድጃታለሁ ልቀቅልኝ ሲልዎትስ?

ባቢሌ  ይህን መሰል ጉድ ነው የሚያጋጥመው፣፣    የደርግ ልዩ ጥበቃ ሃላፊ  መቶ አለቃ ካሳሁን
ራሄልን ካልተውክልኝ እገድልሃለው፣ ይለዋል።
ወቅቱ 1969 ነው። ማህበራዊ ኑሮ ተቃውሶአል። ህግ በግለ ሰቦች እጅ ገብቶአል።
መቶ አለቃው ባቢሌ ገድሎ ራሄልን ለመውሰድ ከህሊናው በቀር የሚከለክለው ምንም ነገር የለም።
ባቢሌ ደግሞ የልደታው  ባቢሌ ነው። በምድር ላይ ከእግዚአብሄር በቀር ማንንም አይፈራም።
ባቢሌ ከዚህ ህሊና ቢስ መኮንን ጋር የሚያደርገው እልህ አስጨራሽ ትንንቅ ከእውነተኛው የወጣቱ ትግል ጋር ተዳርቶ በዚህ
ልብወለድ ቀርቦኣል።
           
BOOK TITLE
Ya Zemen
 
the continuation of LOVE IN TURMOIL
BY
MAKONNEN S G
the author of FIKER BE'ZEMENE SHIBIR
and
maqsaft








Wishing You All
 a Happy and
Prosperous Millennium


STIFHAB PUBLISHING



STIFHAB PUBLISHING links

Dictionary


calender converter




 

Google 
 

You are vistor Nr:

 

    Want your own free site like this? Try Freewebs.com